ሶዶ (ወረዳ)
ሶዶ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና የጉራጌ ዞን ወረዳ ነው። ስሙ የመጣውም ከሚኖሩበት ጉራጌ ሶዶ ወይም ክስታኔ ብሔር ነው፤ እነሱም የሶዶኛ (ጉራግኛ) ተናጋሪዎች ናቸው።
በሶዶ ውስጥ ያለው ዋና ከተማ ቡዌ ነው። የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መቃብር በመድረከብድ አቦ ገዳም ይገኛል፤ የጢያ ድንጋይ ሐውልቶችም በወረዳው አሉ።
Text is available under the CC BY-SA 4.0 license; additional terms may apply.
Images, videos and audio are available under their respective licenses.